በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ


አቶ አባዱላ ገመዳ
አቶ አባዱላ ገመዳ

በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡

በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡

የኢትዮጵያ ፓርላማ
የኢትዮጵያ ፓርላማ

የድምፅ አሰጣጡ በአራቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል ያለውን ልዩነት አደባባይ ያወጣ እንደሆነም የገለፁም አሉ፡፡

የኦሮምያን ክልል የሚወክሉ ዘጠና አምስት የፓርላማ አባላት የዐዋጁን መፅደቅ አልደገፉም፡፡ ሰማኒያ ስምንቱ ተቃውመዋል፣ ሰባቱ ደግሞ ድምፀ ተዓቅቦ አድርገዋል፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:49 0:00
በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG