በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መጽደቅ


ጉዳዩን የሚከታተሉ ምሑራን ፤ የኢሕአዴግ ምክር ቤት አባላት ፓርቲያቸውን በየትኛውም መድረክ እንዲደግፉ የሚያስገድድ መታነፅ ወይም ዲስፕሊን እንዳላቸው ይናገራሉ።

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መጽደቅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

በእረፍት ላይ የሚገኘው የሕዝብ ተወካዮች ምክር በነገው ዕለት ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቷል። ምክር ቤቱ የሚሰበሰበው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የፀደቀውን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ለማፅደቅ እንደሆነ ምንጮች እየተናገሩ ነው።

ጉዳዩን የሚከታተሉ ምሑራን ፤ የኢሕአዴግ ምክር ቤት አባላት ፓርቲያቸውን በየትኛውም መድረክ እንዲደግፉ የሚያስገድድ መታነፅ ወይም ዲስፕሊን እንዳላቸው ይናገራሉ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG