አዲስ አበባ —
መንግስት ህብረተሰቡንም ጭምር ያሳተፈ የተሃድሶ እንቅስቃሴ እያካሄደ መሆኑንም ቃል-አቀባዩ አቶ መሐመድ ሰይድ ገልጸዋል።
በመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የህዝብና ሚድያ ግንኙነት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሐመድ ሰይድ የሰጡትን ከተከታዩ ድምፅ ይከታተሉት፡፡
ኢትዮጵያ ወደ አዲሱ የፈረንጆች አመት የምትሸጋገረው ኤል ኒኖ ያስከተለውን ድርቅ ተቋቋማ ባለፈችበትና በሀገሪቱ የተፈጠረው ሁከት በተረጋጋበት ሰዓት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
መንግስት ህብረተሰቡንም ጭምር ያሳተፈ የተሃድሶ እንቅስቃሴ እያካሄደ መሆኑንም ቃል-አቀባዩ አቶ መሐመድ ሰይድ ገልጸዋል።
በመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የህዝብና ሚድያ ግንኙነት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሐመድ ሰይድ የሰጡትን ከተከታዩ ድምፅ ይከታተሉት፡፡