አዲስ አበባ —
መንግስት ህብረተሰቡንም ጭምር ያሳተፈ የተሃድሶ እንቅስቃሴ እያካሄደ መሆኑንም ቃል-አቀባዩ አቶ መሐመድ ሰይድ ገልጸዋል።
በመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የህዝብና ሚድያ ግንኙነት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሐመድ ሰይድ የሰጡትን ከተከታዩ ድምፅ ይከታተሉት፡፡
-
እስክንድር ፍሬው