No media source currently available
ኢትዮጵያ ወደ አዲሱ የፈረንጆች አመት የምትሸጋገረው ኤል ኒኖ ያስከተለውን ድርቅ ተቋቋማ ባለፈችበትና በሀገሪቱ የተፈጠረው ሁከት በተረጋጋበት ሰዓት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።