አዲስ አበባ —
የቀድሞው አንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በነበሩት አቶ ሀብታሙ አያሌው ይሀው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወደም ሲል የጣለውን የጉዞ እግድ ለማንሳት ሲጠበቅ የቆየ ቢሆንም ዛሬም ፍርድ ቤቱ ለመወሰን አለመቻሉን ገልጿል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።