ዋሽንግተን ዲሲ —
የሱዳንና የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በሰጡት ንግግር በየሃገራቸው የተጣለባቸውን የኢኮኖሚና የጦር እገዳ እንዲነሳላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስተር ኦስማን ሳልህ የሃገሪቱን ድንበር እንዲክበርና ሕጋዊ አካሄድ እንዲሰፍር ለድርጀቱ አባሎች ገልጸዋል። የሱዳን ውጭ ጉዳን ሚኒስተር ኢብራሂም አህማን እብደል ዓዚዝ ጋንዶር በበኩላቸው ሰዎችን በማሸጋገር ተግባር ላይ በተሰማሩ ሰዎችንና ተመሳሳይ ወንጀሎችን ለማቆምና ወንጀለኞችን ወደ ሕግ ለማቅረብ እንደሚጥሩ ቃል ገብተዋል።
የኤርትራው ውጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ የኤርትራ ድንበር እንዲክበርና ሕጋዊ አካሄድ እንዲሰፍን ለድርጀቱ አባሎች ደግመው ጥሪ አቅርበዋል።
የኤርትራ ወኪሎች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ
1/9
ኤርትራን ወክለው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ የተሳተፉት አባሎች
ኤርትራን ወክለው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ የተሳተፉት አባሎች
2/9
የኤርትራ አምባሳደር ግርማ አስመሮም ከወኪል ጋር በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጽ/ቤት አዳራሽ
ኤርትራን ወክለው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ የተሳተፉት አባሎች
4/9
ኤርትራን ወክለው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ የተሳተፉት አባሎች
ኤርትራን ወክለው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ የተሳተፉት አባሎች
5/9
የኤርትራው የውጭ ጉዳይ ሚንስተር ኦስማን ሳልህ ቅዳሜ ንግግር ስያሰሙ
ኤርትራን ወክለው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ሰባኛ ጉባኤ የተሳተፉት አባሎች
Previous slide
Next slide
ባለፈው አርብ እለት የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ኢብራሂም አህማን እብደል ዓዚዝ ጋንዶር በበኩላቸው በሃይል የሚጣል የኢኮኖሚና ናየጦር እቀባ ሱዳን እንደምትቃወም ገልጸው ሰዎችን በሕገ-ውጥ በማሸጋገር ተግባር ላይ የተሰማሩ ወንጀለኞችን ወደ ሕግ ለማቅረብ እንደሚጥሩ ቃል ገብተዋል።
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉባዔ ንግግር ሲያደርጉ
ሳሌም ሰለሞን በኒው ዮርክ ከተማ ተገኝታ ያቀናበረችውን ዘገባ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።