በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው


ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት
ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቅድመ ድርድር ነጥቦች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ቀጥለዋል፡፡

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቅድመ ድርድር ነጥቦች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ቀጥለዋል፡፡

በድርድሩ በሚሳተፉት ፓርቲዎች አወካከልና በአደራዳሪዎች አመራረጥ ላይ ዛሬ የተወያዩት ተሳታፊዎቹ፣ የመጨረሻ እልባት ለመስጠት ለፊታችን ቅዳሜ ሣምንት ሌላ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት
ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እየተወያዩ ያሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ በሚባለው ሰነድ በሰፈሩ ነጥቦች ላይ ነው፡፡

ዛሬ ውይይት ከተደረገባቸው መካከል በዚሁ ሰነድ ቁጥር /8/ ላይ የሰፈረው የድርድርና የክርክር አመራር የሚለው ይገኝበታል፡፡

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG