በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው


ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቅድመ ድርድር ነጥቦች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ቀጥለዋል፡፡ በድርድሩ በሚሳተፉት ፓርቲዎች አወካከልና በአደራዳሪዎች አመራረጥ ላይ ዛሬ የተወያዩት ተሳታፊዎቹ፣ የመጨረሻ እልባት ለመስጠት ለፊታችን ቅዳሜ ሣምንት ሌላ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡

XS
SM
MD
LG