በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ

አራት ሰዓት በሚወስደው በረራ ዛሬ ሓሙስ ግብፅ አየር ክልል እንደገባ ከበረራ መቆጣጠሪያ ራዳር የተሰወረውን አውሮፕላን ስብርባሪ ለማግኘት በሜዲቴራኒያን ባህር ፍለጋ ቀጥሏል።

ስድሳ ስድስት ሰዎች ይዞ ከፓሪስ ወደ ካይሮ በመብረር ላይ የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን የተከሰከሰው ኬቴክኒካዊ ብልሽት ይልቅ በሽብርተኝ ጥቃት ይመስላል ሲሉ የግብፅ የአቪየሺን ሚኒስትር ተናገሩ ።

የግብፅ የአቪየሺን ሚኒስትር
የግብፅ የአቪየሺን ሚኒስትር

አራት ሰዓት በሚወስደው በረራ ዛሬ ሓሙስ ግብፅ አየር ክልል እንደገባ ከበረራ መቆጣጠሪያ ራዳር የተሰወረውን አውሮፕላን ስብርባሪ ለማግኘት በሜዲቴራኒያን ባህር ፍለጋ ቀጥሏል።

አደጋው እንደደረሰ ከግሪክ የወጡ ዘገባዎች እንዳሉት ከሆነ ከአየር የአውሮፕላኑ ስብርባሪ ነው ተብሎ የተጠረጠረ አካል ሳይታይ አልቀረም።

ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ  የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ

የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሸሪፍ ኢስማኢል ከጋዜጠኞች ጋር እየተናገሩ 
1/6 የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሸሪፍ ኢስማኢል ከጋዜጠኞች ጋር እየተናገሩ 
ናስር ከተማ የሚገኘው የግብጽ አየር መንገድ መግብያ 
2/6 ናስር ከተማ የሚገኘው የግብጽ አየር መንገድ መግብያ 
የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ወደ ግብጽ አየር መንገድ እያመሩ 
3/6 የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ወደ ግብጽ አየር መንገድ እያመሩ 
ከተሳፋሪዎቹ እንድ ከሆኑት አማድ የገሰኘ የግብጽ ዜጋ ወንድም በግብጽ አየር መንገድ ናስር ከተማ ውስጥ 
4/6 ከተሳፋሪዎቹ እንድ ከሆኑት አማድ የገሰኘ የግብጽ ዜጋ ወንድም በግብጽ አየር መንገድ ናስር ከተማ ውስጥ 
አምጋድ በግብጽ አየር ተሳፋሪ ከነበሩት አንዱ የሆኑት እህት ናስር ከተማ ካይሮ ውስጥ 
5/6 አምጋድ በግብጽ አየር ተሳፋሪ ከነበሩት አንዱ የሆኑት እህት ናስር ከተማ ካይሮ ውስጥ 
መሃመድ የተባለ ተሳፋሪ የግብጽ ዜጋ ቤተሰቦቹ በናስር ከተማ ካይሮ ውስጥ 
6/6 መሃመድ የተባለ ተሳፋሪ የግብጽ ዜጋ ቤተሰቦቹ በናስር ከተማ ካይሮ ውስጥ 
Previous slide
Next slide

ዩናይትድ ስቴትስ ፒ 3 ኦሪዮን የሚባሉት የረጅም ርቀት ተጉዋዥ አውሮፕላኖች በመስጠት በፍለጋው በመተባበር ላይ መሆኑዋ ታውቁዋል

የዩናይትድ ስቴትስ የውች ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኬሪ ለግብፅ አየር መንገዱ አውሮፕላን ተሳፋሪዎች ቤተሰቦች የሃዘን መግለጫ አስተላልፈዋል።

ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:40 0:00

ሚስተር ኬሪ ዛሬ ብረሰልስ ውስጥ ከተካፈሉበት የኔቶ የሰሜን አትላንቲክ ሀገሮች ቃል ኪዳን ድርጅት የሚንስትሮች ስብሰባ በኋላ በሰጡት ቃል የአደጋው መነሾ የሽብር ተግባር ይሁን አይሁን በግምት መናገር እንደማይፈልጉ ገልጸዋል።

This item is part of
XS
SM
MD
LG