የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሆላንድ (Francois Holland) በዛሬው ዕለት ከፓሪስ ተነስቶ ወደ ካይሮ ሲበር የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን መውደቁን አረጋግጠዋል። ይህ የፕሬዘዳንቱ ማረጋገጫ የተሰጠው፥ ባለሞያዎች ለአውሮፕላኑ መከስከስ ምክንያት አንዱ የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል እየተናገሩ ባለቡት ወቅት ነው።
ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ

5
አምጋድ በግብጽ አየር ተሳፋሪ ከነበሩት አንዱ የሆኑት እህት ናስር ከተማ ካይሮ ውስጥ

6
መሃመድ የተባለ ተሳፋሪ የግብጽ ዜጋ ቤተሰቦቹ በናስር ከተማ ካይሮ ውስጥ