በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሃዋሳ ከተማ የመሬት ነዉጥ መሰማቱ ተዘገበ

በሬክተር የምድር ንዝር መለኪያ 4.3 ያስቆጠረ የመሬት ነዉጥ ባለፈዉ እሁድ ምሽትና ሰኞ ጥዋት በሃዋሳ ከተማ መሰማቱ ተዘገበ።

የምድር ነዉጡ በሰዉ ሆነ በንብረት ላይ ጉዳት አላደረሰም ተብሏል። ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮሮሬሽን ትንታኔ የሰጡ የአድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከርሰ-ምድር ጥናት ምሁርን መግለጫ ተንተርሶ እስክንድር ፍሬዉ ዘግቧል።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።

በሃዋሳ ከተማ የመሬት ነዉጥ መሰማቱ ተዘገበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG