በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዐት ያነሳ እስከጠዋት ባሕሩ ውስጥ ነበርን” ጅቡቲ ጠረፍ ላይ ከደረሰው አደጋ በህይወት የተረፉ


በጅቡቲ የባህር ዳርቻ ፍልሰተኞችን ጭኖ እንደነበር የተጠረጠረ ጀልባ ባህር ላይ ተንሳፎ ይታያል
በጅቡቲ የባህር ዳርቻ ፍልሰተኞችን ጭኖ እንደነበር የተጠረጠረ ጀልባ ባህር ላይ ተንሳፎ ይታያል
“ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዐት ያነሳ እስከጠዋት ባሕሩ ውስጥ ነበርን” ጅቡቲ ጠረፍ ላይ ከደረሰው አደጋ በህይወት የተረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

ባለፈው ሰኞ በጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጅቡቲ በመጓዝ ላይ ሳሉ ባጋጠማቸው ችግር የተነሳ ለህልፈት የተዳረጉ ከአደጋው በሕይወት የተረፉ እንዲሁም የት እንደደረሱ ያልታወቀ ፍልሰተኞችን በሚመለከት ባለፈው ዓርብ መዘገባችን ይታወሳል፡፡

ከተከሰተው አደጋ በሕይወት ተርፈው ጅቡቲ ውስጥ "ሀዩ" በምትባል ቦታ ከተጠለሉት መካከል የኦፋን ኦሮሞ ባልደረባችን ጃለኔ ገመዳ አንዱን አነጋግራለች፡፡ ስሙን እንዳይገለጥ ጠይቆ ስለአደጋው እንደሚከተለው ገልጾላታል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG