ባለፈው ሰኞ በጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጅቡቲ በመጓዝ ላይ ሳሉ ባጋጠማቸው ችግር የተነሳ ለህልፈት የተዳረጉ ከአደጋው በሕይወት የተረፉ እንዲሁም የት እንደደረሱ ያልታወቀ ፍልሰተኞችን በሚመለከት ባለፈው ዓርብ መዘገባችን ይታወሳል፡፡
ከተከሰተው አደጋ በሕይወት ተርፈው ጅቡቲ ውስጥ "ሀዩ" በምትባል ቦታ ከተጠለሉት መካከል የኦፋን ኦሮሞ ባልደረባችን ጃለኔ ገመዳ አንዱን አነጋግራለች፡፡ ስሙን እንዳይገለጥ ጠይቆ ስለአደጋው እንደሚከተለው ገልጾላታል፡፡
መድረክ / ፎረም