በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሦስተኛ ዙር የኮቪድ 19 ክትባት ለመሰጠት መወሰኑ እና ውዝግቡ


ሦስተኛ ዙር የኮቪድ 19 ክትባት ለመሰጠት መወሰኑ እና ውዝግቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:57 0:00
ዴልታ የተሰኘው የኮቪድ 19 ዝርያ በተዛማችነቱ እጅግ አስጊ ሆኗል፡፡ በዚህም የተነሳ ያደጉት ሃገራት ዜጎቻቸው የበሽታ መከላከል አቅማቸውን እንዲያዳብሩ በማለት ሶስተኛ ዙር ክትባት ለመስጠት ወስነዋል፡፡
ይሁንና የዓለም የጤና ድርጅት በታዳጊ ሃገራት አንድም ክትባት ያላገኙ ሰዎች ባሉበት ሁኔታ 3ኛ ዙር ክትባት መሰጠት የለበትም እያለ ነው፡፡
እናንተስ ምን ታስባላቹ?
XS
SM
MD
LG