በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ቡና አምራቾችና ላኪዎች ንግዱ ፍትሃዊ እንዲሆን ጠየቁ


የዓለም የቡና ጉባዔ አዲስ አበባ
የዓለም የቡና ጉባዔ አዲስ አበባ

ኢትዮጵያውያን ቡና አምራቾችና ላኪዎች በአዲስ አበባ የተካሄደው ዓለምአቀፍ የቡና ጉበዔ ጉዳዩ ትኩረት እንዲያገኝ መነሻ ሊሆን እንደሚችልም ለአሜሪካ ድምጽ አስረድተዋል።

በዓለምአቀፉ ገበያ የተሻለ ዋጋ የሚያገኙበት ሁኔታ ሊመቻችላቸው እንደሚገባ ኢትዮጵያውያን ቡና አምራቾችና ላኪዎች ተናግረዋል።

በአዲስ አበባ የተካሄደው ዓለምአቀፍ የቡና ጉበዔ ጉዳዩ ትኩረት እንዲያገኝ መነሻ ሊሆን እንደሚችልም ለአሜሪካ ድምጽ አስረድተዋል።

የዓለም የቡና ጉባዔ በአዲስ አበባ
የዓለም የቡና ጉባዔ በአዲስ አበባ

ኢትዮጵያን ጨምሮ ቡና አምራችና ላኪ አገሮች እንደ ነዳጅ አምራች አገሮቹ (ኦፔክ) አይነት ድርጅት ሊኖራቸው እንደሚገባም እምነታቸውን ገልጸዋል። እስክንድር ፍሬው በጉባዔው ተገኝቶ ያጠናቀረው ዘገባ አለ። ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የኢትዮጵያ ቡና አምራቾችና ላኪዎች ንግዱ ፍትሃዊ እንዲሆን ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG