በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ


የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ
የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራስየዊ ሪፖብሊክ መንግሥት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የአመራር ቡድን ዕሁድ ዕለት ዩናይትድ ስቴትስ ገብቶ ቨርጂንያ ክፍለ ሀገር በሚገኝ ሂልተን ሆቴል ከፍተኛ ብዛት ያላቸው ሰዎች በተገኙበት የደመቀ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራስየዊ ሪፖብሊክ መንግሥት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የአመራር ቡድን ዕሁድ ዕለት ዩናይትድ ስቴትስ ገብቶ ቨርጂንያ ክፍለ ሀገር በሚገኝ ሂልተን ሆቴል ከፍተኛ ብዛት ያላቸው ሰዎች በተገኙበት የደመቀ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ሌሎቹ የአመራር ክልል አስተዳደር አባላት ዶ/ር አምባቸው መኮንን፣ አቶ መላኩ አለበልና አቶ ምግባሩ ከበደ ናቸው። በስብስባው ወቅት ውይቶች ተካሄደዋል።

የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:08 0:00

በቦታው ከተገኙት ሰዎች ለቀረቡት ጥያቄዎች ከአማራ ክልል መሪዎቹ መልስ ተሰጥቶባቸዋል። ኦፊሴላዊው ስብሰባ የተጀመረው የሀይሞኖት መሪዎች ተወካዮች በሰጡት ቡርኬና የኦሮሞ እንግዶች ተወካዮች ባደረጉት ንግግር ነበር።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG