በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ


የአማራ ክልል አመራሮች በዋሺንግተን ዲሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:08 0:00

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራስየዊ ሪፖብሊክ መንግሥት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የአመራር ቡድን ዕሁድ ዕለት ዩናይትድ ስቴትስ ገብቶ ቨርጂንያ ክፍለ ሀገር በሚገኝ ሂልተን ሆቴል ከፍተኛ ብዛት ያላቸው ሰዎች በተገኙበት የደመቀ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

XS
SM
MD
LG