በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአላማጣ ተፈጠረውን አለመረጋጋት ተከትሎ መንግሥት የወሰደውን እርምጃ ዓረና አወገዘ

በአላማጣ ከተማ የተፈጠረውን አለመረጋጋት ተከትሎ መንግሥት የወሰደው የሐይል እርምጃ እንደሚኮንነው ዓረና ለሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።

በአላማጣ ከተማ የተፈጠረውን አለመረጋጋት ተከትሎ መንግሥት የወሰደው የሐይል እርምጃ እንደሚኮንነው ዓረና ለሉአላዊነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።

ፓርቲው ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ መመለስ እንዳለባቸው እንደሚያምን ገልፅዋል። የከተማ አስተዳደር በበኩሉ የሓይል እርምጃ የተወሰደው የባሰ ጥፋትን ሊያስከትል የነበረውን ሂደት ለመከላከል መሆኑን ተናግርዋል።

ለተጨማሪ መረጃ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአላማጣ ተፈጠረውን አለመረጋጋት ተከትሎ መንግሥት የወሰደውን እርምጃ ዓረና አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG