በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ


መስቀል አደባባይ
መስቀል አደባባይ

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡ ለጠ/ሚኒስትሩ ድጋፍ ለመስጠት የተጠራውና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ሕዝብ የተገኘበት ሰልፍም በአሳዛኝ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡

ከዚህ የቦንብ ጥቃት በፊትና በኋላ አስተያያታቸውን የሰጡ የሰልፉ ተሳታፊዎች ግን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የጀመሩት የለውጥ ጉዞ አይቀለበስም ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያህል ቁጥር ያለው ሕዝብ በገዛ ፈቃዱ አደባባይ የወጣላቸው የመጀመሪያ የኢትዮጵያ መሪ ናቸው፡፡

አሁን በደረሰን ዜና የአዲስ አበባ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነርን ጨምሮ ዘጠኝ የፌደራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ አመራሮችን አባላት ክፍተት አሳይተዋል፡፡ በሚል ቀጥTር ሥር አውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈር ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሸዴ ማምሻውን ላይ ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:59 0:00

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG