No media source currently available
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡