በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ዲሞክራሲን እናበርታ" በሚል የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ

"ዲሞክራሲን እናበርታ" በሚል የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

"ዲሞክራሲን እናበርታ" በሚል የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ

ነገ በአዲስ አበባ ከተማ “ዲሞክራሲን እናበርታ” በሚል ቃል በሚካሄደው ግዙፍ የድጋፍ ሰልፍ ከፍተኛ ቁጥር ያለው እንደሚገኝ፣ አስተባባሪዎ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

ነገ በአዲስ አበባ ከተማ “ዲሞክራሲን እናበርታ” በሚል ቃል በሚካሄደው ግዙፍ የድጋፍ ሰልፍ ከፍተኛ ቁጥር ያለው እንደሚገኝ፣ አስተባባሪዎ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ተግባራቸውን የሚያከናውኑ ቢሆንም ሕዝቡ የራሱን ደኅንነትና ሰላም እንዲያስከብር አስተባባሪው ኮሚቴ ከወዲሁ አሳስቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ዲሞክራሲን እናበርታ" በሚል የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:50 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG