በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሬዝደንት ባይደን ብቃት ጥያቄ ባስነሳበት የኔቶ ጉባኤ ተጀምሯል


ዋሽንግተን ኮንቬንሽን ሴንተር
ዋሽንግተን ኮንቬንሽን ሴንተር
የፕሬዝደንት ባይደን ብቃት ጥያቄ ባስነሳበት የኔቶ ጉባኤ ተጀምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባላት፤ ዩክሬን የመከላከያ አቅሟን በምታጎለብትበት ጉዳይ ላይ ለመነጋገር ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ጉባኤ ጀምረዋል፡፡ ፕሬዝደንት ጆ ባይደንም የቃል ኪዳን ድርጅቱ ዓባል ሃገራት መሪዎችን ተቀብለዋል።

አንዳንድ ታዛቢዎች እንደሚሉት፣ ጉባኤው ከዩክሬን ጉዳይ በተጨማሪም፣ ጆ ባይደን በኅዳሩ ምርጫ ቢሸነፉ ቃል ኪዳኑን ከትረምፕ ተጽእኖ ነጻ በሚያደርጉበት መንገድ ላይ ይነጋገራል።

የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል የላከችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማረኛ መልሶታል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG