በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሬዝደንት ባይደን ብቃት ጥያቄ ባስነሳበት የኔቶ ጉባኤ ተጀምሯል


የፕሬዝደንት ባይደን ብቃት ጥያቄ ባስነሳበት የኔቶ ጉባኤ ተጀምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባላት፤ ዩክሬን የመከላከያ አቅሟን በምታጎለብትበት ጉዳይ ላይ ለመነጋገር ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ጉባኤ ጀምረዋል፡፡ ፕሬዝደንት ጆ ባይደንም የቃል ኪዳን ድርጅቱ ዓባል ሃገራት መሪዎችን ተቀብለዋል።

አንዳንድ ታዛቢዎች እንደሚሉት፣ ጉባኤው ከዩክሬን ጉዳይ በተጨማሪም፣ ጆ ባይደን በኅዳሩ ምርጫ ቢሸነፉ ቃል ኪዳኑን ከትረምፕ ተጽእኖ ነጻ በሚያደርጉበት መንገድ ላይ ይነጋገራል።

የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል የላከችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማረኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG