በየዓመቱ በተሰማሩበት መስክ ልቅናን ላስመዘገቡ ኢትዮ-አሜሪካውያን ሴቶች ከበሬታ የሚሰጥበት “ድንቅነሽ” ልዩ የሽልማት መርሐ ግብር ከሰሞኑ ተካሒዷል። በዝግጅቱ ላይ ለትውልደ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በጎ ምሳሌ ይኾናሉ የተባሉ ሰባት ግለሰቦች ተሸልመዋል። ከምስጋና እና የሽልማት መርሐ ግብሩ ባሻገር፣ ሴቶች የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች የተመለከተ ውይይት ተካቷል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 20, 2024
አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ሜይ 20, 2024
በትግራይ ተፈናቃዮች አመላለስ መዘግየት እንደሚታይ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገለጹ