በየዓመቱ በተሰማሩበት መስክ ልቅናን ላስመዘገቡ ኢትዮ-አሜሪካውያን ሴቶች ከበሬታ የሚሰጥበት “ድንቅነሽ” ልዩ የሽልማት መርሐ ግብር ከሰሞኑ ተካሒዷል። በዝግጅቱ ላይ ለትውልደ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በጎ ምሳሌ ይኾናሉ የተባሉ ሰባት ግለሰቦች ተሸልመዋል። ከምስጋና እና የሽልማት መርሐ ግብሩ ባሻገር፣ ሴቶች የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች የተመለከተ ውይይት ተካቷል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
የሸክላ ጠበብቶች በአዲስ አበባ
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
የቡና ዲፕሎማሲ
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት