በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ መርዛማ ቅራኔዎችንና የጎሳ መከፋፈልን ማስወገድ እንደሚያስፈልግ ብሊንከን ተናገሩ


በኢትዮጵያ መርዛማ ቅራኔዎችንና የጎሳ መከፋፈልን ማስወገድ እንደሚያስፈልግ ብሊንከን ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን፣ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ከምክትላቸው ደመቀ መኮንን እና ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር፣ በኢትዮጵያ መንግስትና በሕወሓት መካከል በተደረሰው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም፣ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች እና ሌሎች በርካታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG