No media source currently available
የኤርትራ ወታደሮች ልክ የዛሬ ሦስት ወር በመቶዎች የሚቆጠሩ ሲቪሎችን በአክሱም ከተማ ጨፍጭፈው መግደላቸውን ፤ ይህም በሰብዓዊ ፍጡር ላይ እንደተፈፀመ ወንጀል የሚቆጠር መሆኑንዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አዲስ ባወጣው ሪፖርት አመለከተ።