በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምነስቲ ሪፖርት - የኢዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት ምላሽ


የአምነስቲ ሪፖርት - የኢዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:22:31 0:00

የኤርትራ ወታደሮች ልክ የዛሬ ሦስት ወር በመቶዎች የሚቆጠሩ ሲቪሎችን በአክሱም ከተማ ጨፍጭፈው መግደላቸውን ፤ ይህም በሰብዓዊ ፍጡር ላይ እንደተፈፀመ ወንጀል የሚቆጠር መሆኑንዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አዲስ ባወጣው ሪፖርት አመለከተ።

XS
SM
MD
LG