ዋሽንግተን ዲሲ —
ባለቤታቸው ሕመሙ ስለጠናባቸው በሆስፒታል መተንፈሻ ተገጥሞላቸው መተኛታቸውንና እርሳቸው ደግሞ እቤትውስጥ ከልጆቻቸው ተነጥለው በአንድ ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ገልፀዋል። አቶ ነጋሲ ሰዎች ከቸልተኝነት ስሜትወጥተው ራሳቸውን በሚገባ እንዲከላከሉ መክረዋል። ጽዮን ግርማ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)