በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ባለቤቴ ሆስፒታል በአክስጅን ፤ እኔ ደግሞ ቤት ውስጥ ተነጥዬ ተቀምጫለሁ"- በኮረናቫይረስ የተያዙ ባለትዳሮች


"ባለቤቴ ሆስፒታል በአክስጅን ፤ እኔ ደግሞ ቤት ውስጥ ተነጥዬ ተቀምጫለሁ"- በኮረናቫይረስ የተያዙ ባለትዳሮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:32 0:00

በቸልተኝነት ምክኒያት እኔ ባመጣሁት ኮረናቫይረስ በኩላሊት እጥበት ሕክምና ላይ የነበረችውን ባለቤቴን ወሮ ሃና ገዛኢን ላሲዛት ችያለሁ ሲሉ አቶ ነጋሲ ክብሮም የተባሉ በጣሊያን ሚላን ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። አቶ ክብሮም የሕንፃ እቃዎች መሸጫ ባለቤት በመሆናቸው ሱቃቸውን ከፍተው ሲሸጡ እንደነበር ገልፀው ቀን ከገበያተኛ የተላለፈባቸው ኮረናቫይረስ ማታ ቤት ሲገቡ ደግሞ ባለቤታቸውን ማስያዛቸውን ገልፀውልናል።

XS
SM
MD
LG