በቴክኒክና ሞያ ተመርቆ ሥራ ባለማግኘቱ በቡና ንግድ ላይ የተሰማራ ወጣት- በድሬደዋ
ሲሳይ ጸጋዬ ይባላል። በድሬደዋ ከተማ በሚገኘው ቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ ተምሮ ተመርቋል። በከተማው የሥራ ዕድል ባለመኖሩ ላይ የአካል ጉዳተኝነቱ ተጨምሮበት በቀላሉ ሥራ ማግኘት እንዳልቻለ ይናገራል። ነገር ግን የዕለት ጉርሱን ለማሟላት በወቅቱ በነበረችው 50 ብር ላይ 30 ብር ጨምሮበት የጀበና ቡና መሸጥ ይጀምራል። አሁን በሁለት ዓመት ውስጥ የዕለት ጉርሱን ከመሸፈን አልፎ ልጁን በግል ትምህርት ቤት ማስተማር ጀምሯል። (ታሪኩን ከተያያዘው ቪዲዮ ይመልከቱ)
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ