በድንገተኛ ክፍል ውስጥም ይሁን፣ በጽኑ ህሙማን የደም ልገሳ አቅርቦት ሕይወት የሚቀጥል ነው። በአለም ላይ አንድ ከመቶ የሚሆኑ ሰዎች ብቻ ደም እንደሚለግሱ የአለም የጤና ድርጅት አስታውቋል። የደም ልገሳ በበጎ ፍቃደኝነት ብቻ የሚደረግ የጤና ሂደት ነው። በአንድ ጊዜ የሚደረግ የደም ልገሳ የሦስት ሰዎችን ህይወት ሊያድን ይችላል። ባለሞያዎች በተለይም አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት የደም ባንካቸውን ማዳበር አለባቸው ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው