በድንገተኛ ክፍል ውስጥም ይሁን፣ በጽኑ ህሙማን የደም ልገሳ አቅርቦት ሕይወት የሚቀጥል ነው። በአለም ላይ አንድ ከመቶ የሚሆኑ ሰዎች ብቻ ደም እንደሚለግሱ የአለም የጤና ድርጅት አስታውቋል። የደም ልገሳ በበጎ ፍቃደኝነት ብቻ የሚደረግ የጤና ሂደት ነው። በአንድ ጊዜ የሚደረግ የደም ልገሳ የሦስት ሰዎችን ህይወት ሊያድን ይችላል። ባለሞያዎች በተለይም አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት የደም ባንካቸውን ማዳበር አለባቸው ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ