በቴክኒክና ሞያ ተመርቆ ሥራ ባለማግኘቱ በቡና ንግድ ላይ የተሰማራ ወጣት- በድሬደዋ
ሲሳይ ጸጋዬ ይባላል። በድሬደዋ ከተማ በሚገኘው ቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ ተምሮ ተመርቋል። በከተማው የሥራ ዕድል ባለመኖሩ ላይ የአካል ጉዳተኝነቱ ተጨምሮበት በቀላሉ ሥራ ማግኘት እንዳልቻለ ይናገራል። ነገር ግን የዕለት ጉርሱን ለማሟላት በወቅቱ በነበረችው 50 ብር ላይ 30 ብር ጨምሮበት የጀበና ቡና መሸጥ ይጀምራል። አሁን በሁለት ዓመት ውስጥ የዕለት ጉርሱን ከመሸፈን አልፎ ልጁን በግል ትምህርት ቤት ማስተማር ጀምሯል። (ታሪኩን ከተያያዘው ቪዲዮ ይመልከቱ)
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
የሎስ አንጀለስ ባለሥልጣናት ቤት አልባ ሰዎችን በሆቴሎች ለማሳረፍ አቅደዋል
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
በወጣቶች ላይ የሚከሰት የሰውነት አለመታዘዝ እና የነርቮች ጉዳት
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
የድርቅ እና የጦርነት ተጎጂዎችን የማገዝ የዳዊ አበራ ሞያዊ እና ተግባራዊ ዝግጅት
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
የሆቴል ባለቤቶች የባንክ ዕዳ መክፈያ ጊዜ እንዲራዘምላቸው ጠየቁ
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
በተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተደረጉ ንግግሮች መሬት ላይ ያለውን እውነታ ያንጸባርቃሉ ተባለ
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
በኢትዮጵያ አሁንም ከጦር ወንጀል የሚተካከሉ ጥቃቶች እንደቀጠሉ የተመድ ቡድን አስታወቀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ