በቴክኒክና ሞያ ተመርቆ ሥራ ባለማግኘቱ በቡና ንግድ ላይ የተሰማራ ወጣት- በድሬደዋ
ሲሳይ ጸጋዬ ይባላል። በድሬደዋ ከተማ በሚገኘው ቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ ተምሮ ተመርቋል። በከተማው የሥራ ዕድል ባለመኖሩ ላይ የአካል ጉዳተኝነቱ ተጨምሮበት በቀላሉ ሥራ ማግኘት እንዳልቻለ ይናገራል። ነገር ግን የዕለት ጉርሱን ለማሟላት በወቅቱ በነበረችው 50 ብር ላይ 30 ብር ጨምሮበት የጀበና ቡና መሸጥ ይጀምራል። አሁን በሁለት ዓመት ውስጥ የዕለት ጉርሱን ከመሸፈን አልፎ ልጁን በግል ትምህርት ቤት ማስተማር ጀምሯል። (ታሪኩን ከተያያዘው ቪዲዮ ይመልከቱ)
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ