በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰብዓዊ መብት ድርጅቶቹ እስረኞቹ እንዲፈቱ እየወተወቱ ነው


የሰብዓዊ መብት ድርጅቶቹ እስረኞቹ እንዲፈቱ እየወተወቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:24 0:00

ከዕሁድ መጋቢት 16/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ በንፋስ ስልክ ፖሊስ መምሪያ በቁጥጥር ሥር በእስር የሚገኙት ዐሥራ አንድ ጋዜጠኞች፣ የኢንተርኔት አምደኞችና የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ዐርባ አንድ ዓለም አቀፍና አሕጉር አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ጠየቁ። ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ሆስፒታል ገብቶ እንደነበረም ቤተሰቦቹ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG