በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስር የሚገኙ ሰዎች ያሉበት ሁኔታ


የምሥጋና ቀን በተመስገን ደሣለኝ ቤተሰቦች ቤት - መጋቢት 16/2010 ዓ.ም፤ ጃሞ-አዲስ አበባ
የምሥጋና ቀን በተመስገን ደሣለኝ ቤተሰቦች ቤት - መጋቢት 16/2010 ዓ.ም፤ ጃሞ-አዲስ አበባ

በንፋስ ስልክ ፖሊስ መምሪያ በቁጥጥር ሥር የሚገኙት የእነ እስክንድር ነጋ አያያዝ ከመሻሻል ይልቅ እየተበላሸ እንደሄደ የጎበኟቸው ሰዎች ተናገሩ፡፡

በንፋስ ስልክ ፖሊስ መምሪያ በቁጥጥር ሥር የሚገኙት የእነ እስክንድር ነጋ አያያዝ ከመሻሻል ይልቅ እየተበላሸ እንደሄደ የጎበኟቸው ሰዎች ተናገሩ፡፡ በጉዳዮቸው ላይ የሚወስነው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ የዕዝ ማዕከል ወይንም ኮማንድ ፖስቱ እንደሆነም ታወቀ፡፡

ኮማንድ ፖስቱ እስከዛሬ በታሰሩ ሰዎች ላይ የመሰረተው ግልፅ ክስ መኖሩ አይታወቅም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG