በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በዚህን ያህል ቁጥር ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች ሲፈናቀሉ አሁን ነው የሰማሁት” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ


“በዚህን ያህል ቁጥር ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች ሲፈናቀሉ አሁን ነው የሰማሁት” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:52 0:00

ግጭቱን ለመፍታት እየሠራን ነው ብለዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ከትናንት በስተያ በሰጡት መግለጫ ከሥልጣን ለመልቀቅ እንደምክንያት ባቀረቡት ጉዳይ ውስጥ ውኃ የሚቋጥር ቁም ነገር ሳይኖር እንደማይቀር ዶ/ር ነገሪ አመላክተዋል።

XS
SM
MD
LG