በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምን አዲስ ነገር ያመጣል?


አፈ ጉባኤ አቶ አባ ዱላ ገመዳ
አፈ ጉባኤ አቶ አባ ዱላ ገመዳ

የቀድሞው ብቸኛ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉና ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው አስተያያየት አላቸው።

የአፈ ጉባኤ አቶ አባ ዱላ ገመዳ የሥልጣን መልቀቂያ ማስገባት ከፍተኛ የፖለቲካ አንደምታ እንዳለው የቀድሞው ብቸኛ ያፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ተናገሩ። በኒዩርክ አዮና ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው በበኩላቸው በተለይ ለኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ካድሬዎች የሚሰጠው ከፍተኛ ትርጉም አለ ብለዋል። ሁለቱንም ያወያየቻቸው ጽዮን ግርማ ናት።

ውይይቱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ምን አዲስ ነገር ያመጣል?
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG