በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፎርት መክመሪውን ሰደድ እሳት መቋቋም አልተቻለም


የፎርት መክመሪውን ሰደድ እሳት መቋቋም አልተቻለም
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እስካሁን ሺሕ ስድስት መቶ ሕንፃዎች ወድመዋል። ነዋሪዎች መጠለያ ውስጥ ገብተዋል። እስከ ዐሥራ አምስት ሺሕ የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ይኖሩበታል በሚባለው በካናዳ አልበርታ ግዛት ፎርት መክመሪ ከተማ የተነሳውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር ስላልተቻል ነዋሪዎች ከተማዋን ለቀው ውጥተው በመጠለያዎች ገብተዋል። ጽዮን ግርማ የአካባቢው ነዋሪን አቶ ሰይፈ መኮንን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።

XS
SM
MD
LG