"ልጄ የልጆች አባት አርሶ አደር ነበር" የሟች አባት አቶ አዛዥ አሬሮ
እሁድ ዕለት በኮንሶ ደበና በተባለች መንደር ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች መገደላቸውን የሟች ሞሌ አዛዥ አባትና የሟች ፋንታዬ ጊዮርጊስ አጎት ተናግረዋል።ወደ 55 ሺሕ የሚኾኑ ነዋሪዎች ተፈራርመው ኮንሶ ከወረዳ ወደ ዞን ከፍ እንዲል ጥያቄ በማቅረባቸው ምክንያት፤ ጥያቄውን ለመንግሥስት ካቀረቡት የኮሚቴ አባላት መካከል አንዱ መታሠራቸውን ሌሎች ደግሞ በስጋት ተሸሽገው እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ጽዮን ግርማ የሟች ቤተሰቦችንና የኮሚቴውን አባላት አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት