በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ልጄ የልጆች አባት አርሶ አደር ነበር" የሟች አባት አቶ አዛዥ አሬሮ


"ልጄ የልጆች አባት አርሶ አደር ነበር" የሟች አባት አቶ አዛዥ አሬሮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እሁድ ዕለት በኮንሶ ደበና በተባለች መንደር ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች መገደላቸውን የሟች ሞሌ አዛዥ አባትና የሟች ፋንታዬ ጊዮርጊስ አጎት ተናግረዋል።ወደ 55 ሺሕ የሚኾኑ ነዋሪዎች ተፈራርመው ኮንሶ ከወረዳ ወደ ዞን ከፍ እንዲል ጥያቄ በማቅረባቸው ምክንያት፤ ጥያቄውን ለመንግሥስት ካቀረቡት የኮሚቴ አባላት መካከል አንዱ መታሠራቸውን ሌሎች ደግሞ በስጋት ተሸሽገው እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ጽዮን ግርማ የሟች ቤተሰቦችንና የኮሚቴውን አባላት አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች፡፡

XS
SM
MD
LG