የሱዳን ተቃዋሚ መሪ ከመንግሥት ጋር ብሄራዊ ድርድር በአዲስ አበባ መካሄዱን እንደሚደግፉ አስታወቁ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
የሀገሪቱን ችግሮች ለመፍታት የአፍሪካ ህብረት ከፕሬዘዳንት ኦማር አል በሽር (Omar al-Bashir) መንግሥት ጋር ኢትዮጵያ ውስጥ የጠራውን ብሄራዊ ድርድር ፓርቲያቸው እንደሚያከብር አንድ የተቃዋሚ መሪ አስታወቁ።
የቀድሞው የተቃዋሚ መሪና የኡማ (Umma) ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት የሰይዲግ አል መሃዲ (Sadig al-Mahdi ልጅ ማርያም አል መሃዲ (Mariam al-Mahdi) ባሁኑ ወቅት ሱዳን ውስጥ እየተካሄደ ያለው ድርድር ለሁሉም አመቺ አይደለም ሲሉ በመተቸት ይቃወማሉ።
ጄምስ ባቲ (James Butty) አጭር ዘገባ አጠናቅሮ የላከውን ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል። ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የሱዳን ተቃዋሚ መሪ ከመንግሥት ጋር ብሄራዊ ድርድር እንደሚያከብሩ ገለጹ