እ. አ. አ. ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ውጊያ የሸሹ ብዙ ሺህ ዜጎች ድምፅ መስጠት ያለመቻላቸውደግሞ በረፈረንደሙ ተዓማኒነት ላይ ብዙ ጥያቄዎችን አስነስቷል።
ናይሮቢ —
በሱዳን የዳርፉር ግዛት የዳርፉርን አምስት ክፍላተ ሀገር በአንድ አስተዳደር ሥር አዋቅሮለማዋሃድ የታቀደ አነታራኪ ሕዝበ ውሳኔ በያዝነው ሣምንት ውስጥ እየተካሄደ ነው።
እ. አ. አ. ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ውጊያ የሸሹ ብዙ ሺህ ዜጎች ድምፅ መስጠት ያለመቻላቸውደግሞ በረፈረንደሙ ተዓማኒነት ላይ ብዙ ጥያቄዎችን አስነስቷል።
ከናይሮቢ ጂል ክሬግ (Jill Craig) አጭር ዘገባ ልካለች። ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል።
Your browser doesn’t support HTML5
ዳርፉር ውስጥ ለ3 ቀን የተካሄደው ውሳኔ-ሕዝብ ዛሬ ያበቃል