ሁለት የኦሕዴድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት ተነሱ

  • እስክንድር ፍሬው
የኦሮምያ ክልል ገዢ ፓርቲ ኦሕዴድ እስካሁን የሰጠው ይፋ መግለጫም ሆነ ማረጋገጫ የለም።

የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኦሕዴድ ሁለት ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት ከፓርቲና ከመንግስት ኃላፊነቶችመነሳታቸውን ዘገባዎች አመለከቱ።

የኦሮምያ ክልል ገዢ ፓርቲ ኦሕዴድ እስካሁን የሰጠው ይፋ መግለጫም ሆነ ማረጋገጫ የለም።

Your browser doesn’t support HTML5

ሁለት የኦሕዴድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት ተነሱ