ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ የሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻን በመጎብኘት ታሪክ ሰርተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ዛሬ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር በሄሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ ገብተው በመዘወወር ታሪክ ሰርተዋል

ሂሮሺማ እ.አ.አ በ. 1945 ዓ.ም ሁለተኛው የአለም ጦርነት በተካሄበት ወቅት ነሀሴ ስድስት ቀን ላይ በአሜሪካ በአቶሚክ ቦብም የወደመች ከተማ ናት።

የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር ሆነው ወደ ሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ ገብተው በመዘወወር ታሪክ ሰርተዋል።

ሂሮሺማ እ.አ.አ በ. 1945 ዓ.ም ሁለተኛው የአለም ጦርነት በተካሄበት ወቅት ነሀሴ ስድስት ቀን ላይ በአሜሪካ በአቶሚክ ቦብም የወደመች ከተማ ናት።

ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ የሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ በመጎብኘት ታሪክ ሰርተዋል

የአሜሪካ ተዋጊ አይሮፕላኖች ሂሮሺማ ከተማ ላይ የጣሉት አቶሚክ ቦምብ ጥቅም ላይ ሲወል ከአለም የመጀመርያው ሲሆን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰውችን ፈጅቷል። ትውልዶች በአቶሚክ ቦምቡ መርዛማ ጨረራ ተጎጂ ሆነዋል።

የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ Cindy Saine ከቦታው የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

Your browser doesn’t support HTML5

ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ የሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ በመጎብኘት ታሪክ ሰርተዋል