ሂሮሺማ እ.አ.አ በ. 1945 ዓ.ም ሁለተኛው የአለም ጦርነት በተካሄበት ወቅት ነሀሴ ስድስት ቀን ላይ በአሜሪካ በአቶሚክ ቦብም የወደመች ከተማ ናት።
ሂሮሽማ —
የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር ሆነው ወደ ሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ ገብተው በመዘወወር ታሪክ ሰርተዋል።
ሂሮሺማ እ.አ.አ በ. 1945 ዓ.ም ሁለተኛው የአለም ጦርነት በተካሄበት ወቅት ነሀሴ ስድስት ቀን ላይ በአሜሪካ በአቶሚክ ቦብም የወደመች ከተማ ናት።
ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ የሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ በመጎብኘት ታሪክ ሰርተዋል
የአሜሪካ ተዋጊ አይሮፕላኖች ሂሮሺማ ከተማ ላይ የጣሉት አቶሚክ ቦምብ ጥቅም ላይ ሲወል ከአለም የመጀመርያው ሲሆን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰውችን ፈጅቷል። ትውልዶች በአቶሚክ ቦምቡ መርዛማ ጨረራ ተጎጂ ሆነዋል።
የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ Cindy Saine ከቦታው የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።
Your browser doesn’t support HTML5
ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ የሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ በመጎብኘት ታሪክ ሰርተዋል