የመድረክ ሊቀ-መንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የፈተናው ጊዜ እንዲራዘም የኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ያቀረቡት ምክንያት አሳማኝ ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ —
ለ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ ውዝግብ መፍትሔ ማግኘት የሚቻለው በፖለቲካ ሳይሆን ሞያዊ በሆነ መንገድ ነው ሲሉ የመድረክ ሊቀ-መንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ።
ፕሮፌሰሩ እንደተናገሩት፣ የፈተናው ጊዜ እንዲራዘም የኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ያቀረቡት ምክንያት አሳማኝ ነው። እስክንድር ፍሬው ነው ያናጋገራቸው፣ ከድምጽ ፋይሉ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ውዝግብ በፖለቲካ ሳይሆን ሞያዊ በሆነ መንገድ መፈታት አለበት