የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ20 ዓመታት በኋላ ዛሬ በይፋ በረራ ወደ አስመራ ጀምሯል።
አስመራ —
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ20 ዓመታት በኋላ ዛሬ በይፋ በረራ ወደ አስመራ ጀምሯል።
465 መንገደኞችን ይዘው ዛሬ ጠዋት አሥመራ የገቡት ሁለት አውሮፕላኖች በደረሱበት ወቅት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የአሥመራ አየር መንገድና የሲቪል አቪዬሽን ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በደማቅ አቀባበል ተቀብሏቸዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ወደ አስመራ የተጓዙ መንገደኞች አስተያየት
Your browser doesn’t support HTML5
ወደ አስመራ የተጓዙ መንገደኞች አስተያየት