የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሆላንድ በዛሬው ዕለት ከፓሪስ ተነስቶ ወደ ካይሮ ሲበር የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን መውደቁን አረጋግጠዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሆላንድ በዛሬው ዕለት ከፓሪስ ተነስቶ ወደ ካይሮ ሲበር የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን መውደቁን አረጋግጠዋል።
ይህ የፕሬዘዳንቱ ማረጋገጫ የተሰጠው፥ ባለሞያዎች ለአውሮፕላኑ መከስከስ ምክንያት አንዱ የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል እየተናገሩ ባለቡት ወቅት ነው።
near Karpathos Island. EGYPTAIR sincerely conveys its deepest sorrow to the families and friends of the passengers onboard Flight MS804
— EGYPTAIR (@EGYPTAIR) May 19, 2016
ሊሳ ብራየንት ከፓሪስ ያደረሰችን ዘገባ፥ ጥያቄዎች በአውሮፕላን ጣቢያዎች ደህንነትና ጥበቃ ላይ እያነጣጠሩ መሆናቸውን ይጠቁማል።
ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
Your browser doesn’t support HTML5