የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን የተከሰከሰበት ምክንያት የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል ባለሞያዎች ይናገራሉ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፋሪዎች ቤተሰብ በሃዘን ላይ

የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሆላንድ በዛሬው ዕለት ከፓሪስ ተነስቶ ወደ ካይሮ ሲበር የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን መውደቁን አረጋግጠዋል።

የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሆላንድ በዛሬው ዕለት ከፓሪስ ተነስቶ ወደ ካይሮ ሲበር የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን መውደቁን አረጋግጠዋል።

ይህ የፕሬዘዳንቱ ማረጋገጫ የተሰጠው፥ ባለሞያዎች ለአውሮፕላኑ መከስከስ ምክንያት አንዱ የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል እየተናገሩ ባለቡት ወቅት ነው።

ሊሳ ብራየንት ከፓሪስ ያደረሰችን ዘገባ፥ ጥያቄዎች በአውሮፕላን ጣቢያዎች ደህንነትና ጥበቃ ላይ እያነጣጠሩ መሆናቸውን ይጠቁማል።

ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን የተከሰከሰበት ምክንያት የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል ባለሞያዎች ይናገራሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ከፓሪስ ወደ ካይሮ ያመራ የነበረ የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ተከሰከሰ