የዶ/ር መረራ ጉዲና የሁለቱ ፍርድ ቤቶች ሁለት ችሎት ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር መረራ በቀረቡበት በአንደኛው ችሎት የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሐመድ እንዲቀርቡ ጥሪ የሚያደረገው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ለችሎት ቀርቧል። ጥሪ የተደረገላቸው ተከሳሾች ጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ በሰላሳ ቀን ውስጥ እንዲቀርቡ ተብሏል።