ድምጽ በኦሮሚያ ግድያ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ ሴፕቴምበር 28, 2016 ቱጁቤ ሆራ ጃለኔ ገመዳ ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ እና ምዕራብ ወለጋ ውስጥ በመንግስት ታጣቂዎች የሚፈፀም ግድያ መቀጠሉን እንዲሁም በአጄ ከተማ በነዋሪዎችና በታጣቂዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከሕዝቡም ከታጣቂዎችም ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎች ገለጹ።