በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዚምባብዌ የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ ወደ ሃራሬ ተመልሰዋል


የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ
የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ

ከሁለት ሣምንታት በፊት በያኔው የዚምባብዌ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከሥልጣን ከተባረሩ በኋላ ለደኅንነታቸው በመስጋት በጎረቤት ሃገር የቆዩት የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ ወደ ሃራሬ ተመልሰዋል።

ከሁለት ሣምንታት በፊት በያኔው የዚምባብዌ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከሥልጣን ከተባረሩ በኋላ ለደኅንነታቸው በመስጋት በጎረቤት ሃገር የቆዩት የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ ወደ ሃራሬ ተመልሰዋል።

በዚምባብዌ “አዲስ” ሲሉ የጠሩትን ዲሞክራሲ ለማምጣት ቃል ገብተዋል።

ኤመርሰን ናንጋግዋ በነገው ዕለት ይፈፅማሉ የተባለውን ቃለ መሃላ ሕዝቡ እየተጠባበቀ ባለበት ባሁኑ ወቅት ብሪታንያ፣ ጀርመን፣ ቻይናና ሌሎች የዓለምቀፉ ማኅበረሠብ አባላት ሃገሪቱ ወደፊት በምታደርገው ጉዞ ለመርዳት ቃል ገብተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዚምባብዌ የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ ወደ ሃራሬ ተመልሰዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG