No media source currently available
ከሁለት ሣምንታት በፊት በያኔው የዚምባብዌ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከሥልጣን ከተባረሩ በኋላ ለደኅንነታቸው በመስጋት በጎረቤት ሃገር የቆዩት የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ናንጋግዋ ወደ ሃራሬ ተመልሰዋል።