በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዮናታን ተስፋዬ ታሠረ


አቶ ዮናታን ተስፋዬ ታሠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በዛሬው ዕለት መታሠራቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር ኣቶ ይልቃል ጌትነት ኣስታወቁ። ኣቶ ይልቃል ጌትነት ይህንና ወቅታቂ ጉዳዮችን በተመለከተም በነገው ዕለት መግለጫ እንደሚሰጡ ተናግረዋል።ይህ ጉዳይ በተመለከተ ከቶ ይልቃል ጌትነት ጋር አጠር ያለ ቆይታ ያደረገችው ጽዮን ግርማ ነች ።

XS
SM
MD
LG