በዚህ መርኃ ግብር ላይ ዕድሜያቸው ከ25-35 የሆነ፣ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ48 የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው፡፡ከሥር የምታገኟቸው ምስሎች በመርሃ -ግብሩ መደምደሚያ የጉባዔ ቀናት ላይ የተወሰዱ ናቸው፡፡
የማንዴላ ዋሺንግተን ጉድኝት መርሃ-ግብር
የማንዴላ ዋሺንግተን ጉድኝት መርሃ-ግብር (MANDELA WASHINGTON FELLOWSHIP) ፣የተመረጡ አፍሪካዊ ወጣቶች ለስድስት ሳምንታት የቀለም ትምህርትየሚያገኙበት፣ የአመራር ሥልጠና የሚወስዱበት ፣ትስስራቸውን የሚያጠናክሩበት መርኃ ግብር ነው፡፡ ፎቶ ፡- ሞክቢል ያቤሮ
![](https://gdb.voanews.com/3c776254-9a0c-4f35-b3fe-8f19d961d4de_cx0_cy17_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
1
![](https://gdb.voanews.com/09e03836-9387-4f50-993c-366f2d87b99b_cx0_cy7_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
2
![](https://gdb.voanews.com/8c0808cd-d659-4f81-abdb-e3a01942db66_cx0_cy3_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
3
![](https://gdb.voanews.com/7d9d0314-09a7-464b-b239-8077ae69b6b8_cx0_cy4_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
4
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ