በዚህ መርኃ ግብር ላይ ዕድሜያቸው ከ25-35 የሆነ፣ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ48 የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው፡፡ከሥር የምታገኟቸው ምስሎች በመርሃ -ግብሩ መደምደሚያ የጉባዔ ቀናት ላይ የተወሰዱ ናቸው፡፡
የማንዴላ ዋሺንግተን ጉድኝት መርሃ-ግብር
የማንዴላ ዋሺንግተን ጉድኝት መርሃ-ግብር (MANDELA WASHINGTON FELLOWSHIP) ፣የተመረጡ አፍሪካዊ ወጣቶች ለስድስት ሳምንታት የቀለም ትምህርትየሚያገኙበት፣ የአመራር ሥልጠና የሚወስዱበት ፣ትስስራቸውን የሚያጠናክሩበት መርኃ ግብር ነው፡፡ ፎቶ ፡- ሞክቢል ያቤሮ
![](https://gdb.voanews.com/ff5f299d-756f-473b-b8d4-295f922c9169_cx0_cy3_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
5
![](https://gdb.voanews.com/db3a0b1c-9cfc-480b-a134-707d3ac600c1_cx0_cy4_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
6
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ